Events

                                         ማስታወቂያ

ለሲዳማ ባንክ አ.ማ ባለ አክሲዮኖች  በሙሉ

 
በመጀመሪያ የባንኩ 2ኛ መደበኛ እና አስቸኳይ የጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳዎች ሙሉ በሙሉ በብሄራዊ ባንክ መፅደቃቸውን ለመግለፅ እንወዳለን!
ቀሪ የአክሲዮን ክፍያ ያለባችሁ ባለአክሲዮኖች የመክፈያ ጊዜ የምጠናቀቀው ግንቦት 13/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ቀሪ የአክሲዮን ክፍያ ያለባችሁ በሙሉ ፈጥናችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን!!
 
#TogetherWeCan #sidamabanksc#mitteenni_dandiineemmo#በጋራ_እንችላለን
#swift#SDMAETAA #DHABSHIL
 
ለተጨማሪ መረጃ፡

የባንኩን ድረ-ገጽ፡ https://sidamabanksc.com/ ወይም የፌስ ቡክ ገጽ፡ https://www.facebook.com/sidamabanksc ይጎብኙ ወይም በስልክ ቁጥር 011 470 4726  ይደውሉ፡፡ 

ሲዳማ ባንክ – በጋራ እንችላለን!