በመጀመሪያ የባንኩ 2ኛ መደበኛ እና አስቸኳይ የጠቅላላ ጉባኤ አጀንዳዎች ሙሉ በሙሉ በብሄራዊ ባንክ መፅደቃቸውን ለመግለፅ እንወዳለን!
ቀሪ የአክሲዮን ክፍያ ያለባችሁ ባለአክሲዮኖች የመክፈያ ጊዜ የምጠናቀቀው ግንቦት 13/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ ቀሪ የአክሲዮን ክፍያ ያለባችሁ በሙሉ ፈጥናችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን!!
#TogetherWeCan #sidamabanksc#mitteenni_dandiineemmo#በጋራ_እንችላለን
#swift#SDMAETAA #DHABSHIL
ለተጨማሪ መረጃ፡